ዓርብ 7 ማርች 2014

ሰበር ዜና- በሰሜን ጎንደር ከ50 በላይ ሰዎች ታሰሩ፡፡



በሰሜን ጎንደር ዞን በጭልጋ፣ በአርማጭሆና በመተማ ወረዳዎች እና በአካባቢው ያሉ ከ50 በላይ ሰዎች ትናንት ማምሻውን በታጣቂ ሀይሎች ታፍነው መወሰዳቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ የተያዙት ግለሰቦች ከአካባቢው ራቅ ወደለ ቦታ መወሰዳቸውን የታሳሪ ቤተሰቦችና ወዳጆች  ይናራሉ፡፡ ለምን እንደታሰሩ ለማጣራት የተደረገው ሙከራ እስካሁን አልተሳካም፡፡

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ